Tigray Media

Tigray Media Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Tigray Media, Adult Entertainment Club, Addis ababa, Addis Ababa.

07/08/2018
07/08/2018
መልእክት ለደጉ እና መልካሙ ለኣማራ ክልል ወጣቶችእኛ የትግራይ ወጣቶች በትግራይ ውሰጥ የኣማራ ወጣት ግደል የሚል ማንኛውም የመንግሰት ኣካል ይሁን ሕግ አልያም ፖርቲ የለም። ቢኖርም እንኳ ኣ...
07/08/2018

መልእክት ለደጉ እና መልካሙ ለኣማራ ክልል ወጣቶች
እኛ የትግራይ ወጣቶች በትግራይ ውሰጥ የኣማራ ወጣት ግደል የሚል ማንኛውም የመንግሰት ኣካል ይሁን ሕግ አልያም ፖርቲ የለም። ቢኖርም እንኳ ኣናደርገውም ። ሁላችን እንደምናቀው በትላንትናው እለት እንደሰማነው በ ጣና በለሰ ስኳር ፋብሪካ በስራ ለይ የነበሩ 3 የትግራይ ክልል ተወላጆች ነፍሰ ጠፍቷዋል ። የኣማራ ክልል ወጣት እሰከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ደግ፣ትሑት እና ሰው አክባሪ ነበር። ባለፉት 3 ኣመታት ወደህ ግን ደጉ የአማራ ወጣት ከመንግስት ባኮረፈ ልክ ማንም በማያውቀ፡የአማራ ህዝብ አምኖ፡አማራ አገሬ ነው ብሎ በስራ ህይወቱን ለመቀየር የትግራይ ወንድሙን ISIS በበለጠ ግፍ ገዳዮቹን ሰው ስለመሆናቸው በሚያጠራጥር መልኩ በድንጋይ እየቀጠቀጠ እንደ እባብ መግደል ስራዬን ብሎ ተያይዞታል። አዎ! የፖሎቲካ ጥያቄ ሊኖራቹሁ ይሆራል ።ሰው በመግደል ግን ጥያቄው ሊመለስላቹሁ አይችልም ። አማራ እያስተዳደረ ያለው ብአዴን እንጂ እየተገደለ ያለው ሚስኪኑ የትግራይ ወጣት አደለም።ሰው መግድልም ማንነታቹ ኣልነበረም ።መግደል ትልቅ የስነ ልቦና ተሸናፊነት መገለጫ ነው።

07/08/2018

ፈለማ LIKE ቀፂልኩም SHARE ግበርዎ
ከም ሎሚ ኢሳያስ አፍወርቂ ንትግራይ እንከይከሓዳ ብ1985ዓ.ም አብ አራት ኪሎ ቤተ መንግስቲ ዝገበሮ ቃለ መሕተት

በአክሱም መስጊድ ይሰራ እያሉ የትግራይ ህዝብ ለመበታተን እና ለማዳከም የሚደረግ ሴራ በትግራይ ከቶ አይሰራም።የትግራይ ክርስትያን የወንድሙን እስላም ገንዘብ አዋጥቶ መስጊድ ይሰራል።የትግራይ ...
07/08/2018

በአክሱም መስጊድ ይሰራ እያሉ የትግራይ ህዝብ ለመበታተን እና ለማዳከም የሚደረግ ሴራ በትግራይ ከቶ አይሰራም።የትግራይ ክርስትያን የወንድሙን እስላም ገንዘብ አዋጥቶ መስጊድ ይሰራል።የትግራይ ኩሩ እስላም ገንዘብ አዋጥቶ የወንድሙን ክርስትያን ቤተክርስትያን ሲሰራ አይተናል።ገብረ መድህን እና ሐሰን ሁለቱም እኩል ተጋሩ ናቸው።በከሰሩ ፖለቲከኖች ሴራ ትግራይ በሃይማኖት አትበታተንም።ታሪክ ምስክር ነው።የነብዬ መሐመድ ተከታዮች ወደ ሐበሻ ምድር ሲመጡ የአክሱም ህዝብ እንጂ ባህርዳር አልያም አዳማ አደለም አክብሮ ከነ ሐይማኖቱ የተቀበለው።Share and Fellow

07/08/2018

ፍትሒ_ንቢንያም_ተወልደ!
"ክሳብ ሐዚ ዝቀረበ መረዳእታ ብዘይብሉ ምኽንያት ክእሰር ኣይግባኣንን ናይ ፍትሒ ጥሕሰትውን ኢዩ" ዶክተር ቢኒያም ተወልደ

ንሎሚ ዕለት ሰዓት 8:00 ድሕሪ ቀትሪ ናይ ዶ/ር ቢንያም ተወልደ ቆፀሮ ኣብ ላዕለዋይ ቤት ፍርዲ ፌደራል ከምዝነበረ ዝፍለጥ ኢዩ ። እቲ ቤት ፍርዲ ፌደራል ንሎሚ ዓቃብ ሕጊ ክሲ ክምስርት ዘኽእል መረዳእታ እንተደኣ ሃልይዎ ክሲ ንኽምስርት ነይሩ ተለዋጢ ቆፀሮ ዝተዋህበ ። ይኹን እምበር እቲ ዓቃብ ሕጊ ንዶ/ር ቢንያም ከኽስሶ ዘኽእል መረዳእታ ካብ መርመርቲ ስለዘይቀረበለይ ክሲ ክምስርት ኣይክእልን ኢሉ።
ድሕሪ እዚ መርማሪ ፖሊስ ኦዲት ሪፖርት ስለዘይመፀኒ ተወሳኺ ቆፀሮ ክወሃበኒ ብምባል ነቲ ቤት ፍርዲ ሓቲቱ ። ዶ/ር ቢንያም ተወልደ ነቲ ቤት ፍርዲ ዳኛ ብዘቐረቦ ቅሬታ ድማ "ኣነ ክሳብ ሕዚ ዝቀረበ መረዳእታ ብዘይብሉ ምኽንያት ክእሰር ኣይግባኣንን ናይ ፍትሒ ጥሕሰትውን ኢዩ ከእስረኒን ከጠርጥረኒን ዝኽእል መረዳእታ ከይተረኸበ ክሳብ ሕዚ ክእሰር ኣይግበአንን እዩ ቤት ፍርዲ እውን ነዚ ብምግንዛብ ነፃ ከሰናብተኒ ይሓትት " ኢሉ ።
ላዕለዋይ ቤት ፍርዲ ፌደራል ግን ኦዲት መግበሪ 5 መዓልቲ ከምኡ ድማ ክሲ መመስረቲ 10 መዓልቲ ብምባል ተወሳኺ ቆፀሮ ንነሓሰ 15 ሰዓት 8:00 ተለዋጢ ቆፀሮ ሒዙ፡፡

ንጉዳይ ዶ/ር ቢንያም ተወልደ ካብ ዝኸታተሉ ወገናት ብዝረኸብናዮ ሓበሬታ እቶም ዳኛታት እቲ ምድብ መጋባእያ ቢንያም ምንም ዘጠርጥር ኣብዘይብሉ ተኣሲሩ ከምዘሎ ስለዝፈልጡ ገፆም ንኸይረኣዩ ክሳብ ሎሚ 6 ሰብ ጥራይ ኣብ እትሕዝ ክፍሊ (office ) የካይድዎ ከምዘለዉን እቲ መጋባእያ ብግልፂ ናይ ምክትታል መሰሎም እንተጠየቁ እውን ብመኽበርቲ ሕጊ ከምዝተኸልከሉ ንምፍላጥ ክኢልና።

በመደመር ዘመን ትግራይ ክልል ከኦሮምያ ክልል በወሰን ተገናኝተዋል።ተደምረዋል!!!እነዚ ሰዎች ከትግራይ ህዝብ ጥላቻ ያላቸውም።ጥላትህ ይሸሽሃል እንጂ አይቀርብህም።
07/08/2018

በመደመር ዘመን ትግራይ ክልል ከኦሮምያ ክልል በወሰን ተገናኝተዋል።ተደምረዋል!!!
እነዚ ሰዎች ከትግራይ ህዝብ ጥላቻ ያላቸውም።ጥላትህ ይሸሽሃል እንጂ አይቀርብህም።

ትግራይ ሚድያ SHARE AND LIKE
06/08/2018

ትግራይ ሚድያ SHARE AND LIKE

ንኣዴታት ትግራይ ክንደይ
06/08/2018

ንኣዴታት ትግራይ ክንደይ

Address

Addis Ababa
Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Tigray Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share